Bole Addis Secondary School
Announcement ቦሌ አዲስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት አመሰራረት

ቦሌ አዲስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት አመሰራረት

27th January, 2025

ቦሌ አዲስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት

የት/ቤቱ አመሰራረት

ቦሌ አዲስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት በ2014 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በለሚ ኩራ ክ/ ከተማ ት/ጽ/ቤት ስር ከተከፈቱ የመንግስት አዳዲስ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ አንዱ ሲሆን ይፋዊ የማስተማር ስራውንም ከጥቅምት 1/2014 ዓ.ም ጀምሮ 841 የ9 ክፍል ተማሪዎችን በመቀበል ጀምሯል፡፡


በ2017 ዓ.ም በአጠቃላይ 1,262 ተማሪዎችን በ9፣10፣11 እና 12 ክፍል መደበኛ ተማሪዎችን ተቀብሎ የመማር-ማስተማር ስራውን እያከናወነ ይገኛል፡፡


የመምህራን ብዛት በተመለከተ 72 መምህራንን ያሉት ሲሆን ሁሉንም መምህራን በመማር- ማስተማር ሂደት በማሳተፍ የት/ት ስራውን በሙሉ ቀን ት/ት ክፍለ ጊዜ እየተገበረ ይገኛል፡፡



                     ትምህርት ለህብረተሰብ ሁለንተናዊ እድገት መሰረት ነው!

.

Copyright © All rights reserved.

Created with